ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 7:27-34 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

27. ልጁ ነዌ፣ልጁ ኢያሱ።

28. ምድራቸውና መኖሪያቸው ቤቴልንና በዙሪያዋ የሚገኙትን ከተሞች፣ በስተ ምሥራቅ ነዓራን፣ በስተ ምዕራብ ጌዝርንና መንደሮቿን፣ እንዲሁም ሴኬምንና መንደሮቿን፣ ከዚያም አልፎ ዓያንና መንደሮቿን በሙሉ ያጠቃልል ነበር።

29. በምና ሴም ወሰን ላይ ቤትሳን፣ ታዕናክ፣ መጊዶና ዶር ከነ መንደሮቻቸው ነበሩ። በእነዚህም መንደሮች የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ዘሮች ይኖሩ ነበር።

30. የአሴር ወንዶች ልጆች፤ዪምና፣ የሱዋ፣ የሱዊ፣ በሪዓ፤ እኅታቸውም ሤራሕ ትባል ነበር።

31. የበሪዓ ወንዶች ልጆች፤ሐቤርና የቢርዛዊት አባት መልኪኤል።

32. ሔቤርም ያፍሌጥን፣ ሳሜርን፣ ኮታምንና እኅታቸውን ሶላን ወለደ።

33. የያፍሌጥ ወንዶች ልጆች፤ፋሴክ፣ ቢምሃል፣ ዓሲት፤የያፍሌጥ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ።

34. የሳሜር ወንዶች ልጆች፤አኪ፣ ሮኦጋ፣ ይሑባ፣ አራም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 7