ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

2 ነገሥት 1:1-2 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

1. አክዓብ ከሞተ በኋላ ሞዓብ በእስራኤል ላይ ዐመፀ።

2. በዚህ ጊዜ አካዝያስ በሰማርያ ካለው እልፍኝ ሰገነቱ ላይ ሳለ፣ ከዐይነ ርግቡ ሾልኮ ወድቆ ነበርና ታመመ፤ ስለዚህ፣ “ሄዳችሁ ከዚህ ሕመም እድን እንደሆነ የአቃሮንን አምላክ ብዔልዜቡልን ጠይቁ” ሲል መልእክተኞች ላከ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ነገሥት 1