በወንድሞቹ መካከል ቢበለጽግም እንኳ፣የምሥራቅ ነፋስ ከምድረ በዳ እየነፈሰ፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ይመጣል፤ምንጩ ይነጥፋል፤የውሃ ጒድጓዱም ይደርቃል።የከበረው ሀብቱ ሁሉ፣ከግምጃ ቤቱ ይበዘበዛል።