አሁንም ኀጢአትን መሥራት አበዙ፤ብራቸውን አቅልጠው ለራሳቸው ጣዖት ሠሩ፣በጥበብ የተሠሩ ምስሎችን አበጁ፤ሁሉም የባለ እጅ ሥራ ናቸው።ስለ እነዚህ ሰዎች እንዲህ ተብሎአል፤“ሰውን መሥዋዕት አድርገው ያቀርባሉ፤የጥጃ ጣዖቶችንም ይስማሉ”