ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

መዝሙር 118:1-3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

1. እግዚአብሔር ቸር ነውና አመስግኑት፤ምሕረቱም ለዘላለም ጸንታ ትኖራለች።

2. የእስራኤል ሕዝብ፣ “ምሕረቱ ለዘላለም ነው” ይበል።

3. የአሮን ቤት፣ “ምሕረቱ ለዘላለም ነው” ይበል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 118