የባሪያዎች ዐይን ወደ ጌታቸው እጅ፣የባሪያዪቱም ዐይን ወደ እመቤቷ እጅ እንደሚመለከት፣ምሕረት እስከሚያደርግልን ድረስ፣የእኛም ዐይኖች ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ይመለከታሉ።