ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

መዝሙር 150:1-3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

1. ሃሌ ሉያ። እግዚአብሔርን በመቅደሱ አመስግኑት፤በታላቅ ጠፈሩ አወድሱት።

2. ስለ ብርቱ ሥራው አመስግኑት፤እጅግ ታላቅ ነውና ወድሱት።

3. በመለከት ድምፅ አመስግኑት፤በበገናና በመሰንቆ ወድሱት።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 150