ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

መዝሙር 84:10 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በሌላ ስፍራ ሺህ ቀን ከመኖር፣በአደባባይህ አንዲት ቀን መዋል ይሻላል፤በክፉዎች ድንኳን ከመቀመጥ ይልቅ፣በአምላኬ ቤት ደጅ መቆም እመርጣለሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 84

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መዝሙር 84:10