ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 50:11 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

አሁን ግን እናንተ እሳት አንድዳችሁ፣የራሳችሁን የሚንቦገቦግ ችቦ የያዛችሁ ሁሉ፣በሉ በእሳታችሁ ብርሃን ሂዱ፤ባንቦገቦጋችሁትም የችቦ ብርሃን ተመላለሱ።እንግዲህ ከእጄ የምትቀበሉት ይህ ነው፤በሥቃይም ትጋደማላችሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 50

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 50:11