ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 8:12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

“እነዚህ ሰዎች፣ ‘አድማ’ ብለው የሚጠሩትን፣ማንኛውንም ነገር፣ ‘አድማ’ አትበሉ፤እነርሱ የሚፈሩትን አትፍሩ፤አትሸበሩለትም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 8

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 8:12