ጣዖቶቻቸው በዱባ ዕርሻ መካከል እንደ ቆመ ማስፈራርቾ ናቸው፤የመናገር ችሎታ የላቸውም፤መራመድም ስለማይችሉ፣ተሸካሚ ያስፈልጋቸዋል፤ጒዳት ማድረስም ሆነ፣መልካምን ነገር ማድረግ ስለማይችሉ፣አትፍሯቸው።”