ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤርምያስ 17:25 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በዳዊት ዙፋን ላይ የሚቀመጡ ነገሥታትና መኳንንታቸው በዚህች ከተማ በሮች ይገባሉ፤ በፈረሶችና በሠረገሎች ተቀምጠው በይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ታጅበው ይመጣሉ፤ ይህቺም ከተማ ለዘላለም የሰው መኖሪያ ትሆናለች።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 17

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 17:25