ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኤርምያስ 22:3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ፍትሕንና ጽድቅን አድርጉ፤ የተበዘበዘውን ከጨቋኙ እጅ አድኑት፤ መጻተኛውን፣ ወላጅ የሌለውንና መበለቲቱን አትበድሉ፤ አትግፏቸውም፤ በዚህም ስፍራ ንጹሕ ደም አታፍስሱ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 22

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 22:3