ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘሌዋውያን 12:1-3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

1. እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤

2. “እስራኤላውያንን እንዲህ በላቸው፤ ሴት አርግዛ ወንድ ልጅ በምትወልድበት ጊዜ፣ ልክ እንደ ወር አበባዋ ጊዜ እስከ ሰባት ቀን ትረክሳለች።

3. ሕፃኑም በስምንተኛው ቀን ይገረዝ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘሌዋውያን 12