ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘኁልቍ 12:14 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እግዚአብሔርም (ያህዌ) ለሙሴ፣ “አባቷ እፊቷ ላይ ቢተፋባት እስከ ሰባት ቀን በኀፍረት መቈየት አይገባትምን? አሁንም ከሰፈር ውጭ ሰባት ቀን እንድትገለል አድርግ፤ ከዚያ በኋላ ግን ልትመለስ ትችላለች” ሲል መለሰለት።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 12

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 12:14