ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘኁልቍ 31:33-40 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

33. ሰባ ሁለት ሺህ የቀንድ ከብት፣

34. ሥልሳ አንድ ሺህ አህያ

35. ወንድ ያላወቁ ሠላሳ ሁለት ሺህ ሴቶች።

36. በጦርነቱ ላይ የነበሩት ወታደሮች እኩሌታ ድርሻ ይህ ነበር፤ ሦስት መቶ ሠላሳ ሰባት ሺህ አምስት መቶ በግ፤

37. ከነዚህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተሰጠ ግብር ስድስት መቶ ሰባ አምስት ነበር።

38. ሠላሳ ስድስት ሺህ የቀንድ ከብት፣ ከነዚህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተሰጠው ግብር ሰባ ሁለት ነበር።

39. ሠላሳ ሺህ አምስት መቶ አህያ፣ ከነዚህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተሰጠው ግብር ሥልሳ አንድ ነበር።

40. ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰው፤ ከነዚህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተሰጠው ግብር ሠላሳ ሁለት ነበር።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 31