ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘኁልቍ 7:74-78 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

74. ዐሥር ሰቅል የሚመዝን በዕጣን የተሞላ የወርቅ ጭልፋ፣

75. ለሚቃጠል መሥዋዕት አንድ ወይፈን፣ አንድ አውራ በግ፣ አንድ ዓመት የሆነው ተባዕት የበግ ጠቦት፣

76. ለኀጢአት መሥዋዕት አንድ ተባዕት የፍየል ጠቦት፣

77. እንዲሁም ለኅብረት መሥዋዕት የሚቀርብ ሁለት በሬ፣ አምስት አውራ በግ፣ አምስት ተባዕት ፍየል እንዲሁም አንድ ዓመት የሆናቸው አምስት ተባዕት የበግ ጠቦቶች ነበሩ። እንግዲህ የኤክራን ልጅ ፋግኤል ያቀረበው ስጦታ ይህ ነበር።

78. በዐሥራ ሁለተኛው ቀን የንፍታሌም ሕዝብ አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ ስጦታውን አመጣ፤

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 7