ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 28:13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እግዚአብሔርም (ያህዌ) ከጫፉ ላይ ቆሞ እንዲህ አለ፤ “የአባትህ የአብርሃም አምላክ (ኤሎሂም)፣ የይስሐቅ አምላክ (ኤሎሂም) እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ፤ የተኛህበትን ምድር ለአንተና ለዘርህ እሰጣለሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 28

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 28:13