ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 34:21 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እንዲህም አሏቸው፤ “እነዚህ ሰዎች ወዳጆቻችን ናቸው፤ በአገራችን እንዲኖሩ፣ ተዘዋውረውም እንዲነግዱ እንፍቀድላቸው፤ ምድሪቱ እንደሆን ለእኛም ለእነርሱም ትበቃለች። ሴቶች ልጆቻቸውን እናገባለን፤ እነርሱም የእኛን ሴቶች ያገባሉ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 34

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 34:21