ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 34:25 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በሦስተኛውም ቀን የሁሉም ቍስል ገና ትኵስ ሳለ ከያዕቆብ ልጆች ሁለቱ፣ የዲና ወንድሞች ስምዖንና ሌዊ፣ ሰይፋቸውን መዘው ሳይታሰብ ወደ ከተማዪቱ ገብተው ወንዶቹን በሙሉ ገደሏቸው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 34

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 34:25