ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 46:15 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እነዚህ ወንዶች ልጆች ያዕቆብ በሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ ሳለ፣ ልያ የወለደችለት ናቸው። ሴቷን ዲናን ጨምሮ፣ የወንዶችና የሴቶች ልጆቹ ቍጥር ሠላሳ ሦስት ነው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 46

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፍጥረት 46:15