ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዘፍጥረት 8:21-22 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

21. እግዚአብሔርም (ያህዌ) ደስ የሚያሰኘውን መዐዛ አሸተተ፤ በልቡም እንዲህ አለ፤ “ምንም እንኳ ሰው ገና ከልጅነቱ ጀምሮ ሐሳቡ ወደ ክፋት ያዘነበለ ቢሆንም በእርሱ ምክንያት ሁለተኛ ምድርን አልረግማትም፤ አሁን እንዳደረግሁት ሕያዋን ፍጡራንን ዳግመኛ አላጠፋም።

22. “ምድር እስካለች ድረስ፣የዘር ወቅትና መከር፣ሙቀትና ቅዝቃዜበጋና ክረምት፣ቀንና ሌሊት፣አይቋረጡም።”

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፍጥረት 8