“ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“ ‘ጣዖታትን አጠፋለሁ፤በሜምፊስ ያሉትን ምስሎች እደመስሳለሁ።ከእንግዲህ በግብፅ ገዥ አይኖርም፣በምድሪቱም ላይ ፍርሀት እሰዳለሁ።