ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

መዝሙር 119:82-84 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

82. “መቼ ታጽናናኛለህ?” እያልሁ፣ዐይኖቼ ቃልህን በመጠባበቅ ደከሙ።

83. ጢስ የጠጣ የወይን አቍማዳ ብመስልም፣ሥርዐትህን አልረሳሁም።

84. የባሪያህ ዕድሜ ስንት ቢሆን ነው?ታዲያ፣ በሚያሳድዱኝ ላይ የምትፈርደው መቼ ይሆን?

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 119