ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ዕዝራ 6:20 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ካህናቱና ሌዋውያኑ ራሳቸውን አነጹ፤ ሁሉም በሥርዐቱ መሠረት ነጽተው ነበር። ሌዋውያኑም የፋሲካውን በግ ለምርኮኞቹ ሁሉ፣ ለካህናት ወንድሞቻቸውና ለራሳቸው ዐረዱ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዕዝራ 6

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዕዝራ 6:20